Wednesday, April 6, 2016
ደብረ ዘይትን ስናስብ ከእሥራኤል መንግሥትና ህዝብ ምን እንማራለን
ኢትዮጵያ ሀገራችን ለክርስቶስ እና ለእናቱ ለቅድስት ድንግል ማርያም ካላት ፍቅር የተነሳ ክርስቶስ የተወለደበትን፣ ያደገበትን፣ ያስተማረበትን ተአምራት ያደረገባቸውን ቦታዎች አክብሮት ሰጥታ ህዝቡ ፈጣሪውን እንዲያስታውስ በማለት የቅዱሳን መካናቱን ስም ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት እንዲሰየሙ አድርጋለች። ለምሳሌ ደብረ ዘይት፣ ደብረ ታቦር፣ ደብር ሲና፣ ናዝሬት፣ ቤተልሄም ቀራንዮ ጌቴሴማኒ ወ ዘ ተ የሚባሉ ቦታዎች በኢትዮጵያ ይገኛሉ። እነዚህ ሁሉ በምድረ እሥራኤል ታላላቅ ተአምራት የተደረጉባቸው ቦታዎች ናቸው። ለምሳሌ ባለፈው ሰንበት አስበነው የዋልነውን ደብረዘይትን ማየት እንችላለን።
Subscribe to:
Posts (Atom)